Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋሕዶ አንበሣም መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው ።
ሽ ትዱስ ማርቆስ ኢትዮጵ ቼ የተዋሕዶ አንበሳም መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ማውጫ ማስገንዘቢያዎች ገጽ ሀ የተዋሕዶ አንበሣ የከሃዲዎች መዶሻ ለ ማሳሰቢያ ለአንባብያን ራራራራራፊኡሥሠ ሑ የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ፅዓ መ ምስጋና ሠህ ፋፋ ተ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ምክንያት ኒፊ ሀ ቱ መግቢያ ራራ ሄሄ ዓ ተተ ተተተ ተ ተ ተ ቴቴ ቴ ሩሩ መቅድም ኀዓዓዓዓዓዓዓ አ ደአ ዘለህ ቀፈቱኀቀጃቀሖጩቀ ዘተ ሠዘአዩፔራቀቱፊቀ ክፍል ጥንትም ዛሬም የኢትዮጵያውያን አባቶች እምነት ዶግማ በዘመናዊ አገላለጽ ሁ መለኮታዊ አምላክ ሠ ለፍጥረቱ ሁሉ ምንጭ የሆነ ፀሐይ ስም ታ ሉ ኦ ሑሐ ሞመዬውክህ የእውነተኛው አምላክ የአንድነትና የሦስትነት ስም የአምላክ ስሞች ትርጉም በከፊል ሌላው ነቢይ ወይም መሲህ » ክፍል የምሥጢረ ተዋሕዶ ትርጉም በምህጻረ ቃል በአጭሩ የሚሞት ሥጋ የማይሞት መለኮትን ተወሐልደ ኃጢአት የማይስማማው የሰውን ሥጋ ተወሐደ ረቂቅ መለኮታዊ ቃል በሥጋ ተገለጸ መለኮት የተወሐደው የሰው ልጅ ምራቅ የእውሩን ዓይን አበራ ን ንንን ህአ አ ሃህ ዘህ በማይታበል ቃሉ የመድኃኒታችንና የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ መልስ የእኔ አምላክነት በእርሱ ይገለጽ ዘንድ ነው ተ ዓቱቁተዕቶ። »» የዚህ ዓለም ብርሃን ማን ነው ን አ ዘ ንዘ ለ ተ የቀ ዘ ሐፈ ቀሁ ለዘለዓለም የማይጠፋ ፀሐይ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በአይሁድና በአምኖስ መካከል የነበረው ክርክር የፈሪሳውያን ጥያቄና የአምኖስ መልስ በፈሪሳውያንና በአይሁድ መካከል መለያየት ተፈጠረ የአማን አምኖስና የፈሪሳውያን የሕቅታ መልስ ክፍል ሀ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በመለኮት በባሕርይ በሕልውና አንድ አምላክ ናቸው ትክክል የሚሆኑ በመለኮት ድም ትም ናቸው እኔ እውነተኛ መንገድ ነኝ በእኔና በአብ በመንፈስ ቅዱስ መካከል ልዩነት የለንም በስም ኮት ስንሆን እግዚአብሔር ነን አላቸው ሦስት ሲሆን አንድ አንዴ ሲሆን ት የሆነ ፈጣሪ አምላክ መለኮት በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሲሆን ሰውም በተዋሕዶ ፍጹም መለኮት ነነወ ሺ ከ ከ እ ከ ጋ ንዓ እሄ እግ ን ን ሄን አሄሄ ቴሄ ፊቴ ሐፊፊቱ። ዘለዓለማዊ ሕይወትን የሚሰጥ እውነተኛው መሥዋዕትና ቁርባን በሐዲስ ኪዳን ሐዲስ የሕያው አምላክ ትእዛዝና ሕግ በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ክፍል የቅዱስ ቁርባን የመሥዋዕት ሥራ በአውሮፓ ቤተ ክርስቲያን ሉ በግሪክ ኦርቶዶክስ ሐሑ የቅዱስ ቁርባን አሠራር በሮማ ካቶሊክ ሙ የጥናቱ መዝጊያ ክፍል በራሱ ጥበብ ዘለዓለማዊ የሆነ ኃይል በጣም አስደናቂ የሆኑ ሥራዎችን የሚ ሠራባቸው የጥበብ ስሞች ሁሎ ሀ ሀ ሀሁፉ ሁ ሁራ ቱ ባሕርየ ነፍስ የአምላክ ናቸው ሀ ቱ ሊቃነ መላእክት የቱ መዓዝነ ዓለም ሹሞች ሀጹ በዓይን ሲታዩ የሚያስደንቁ ኃይሎች ከሀ እስከ ሀ የተገለጹ ኃይሎች እ ህ ክፍል ኮ በእናት ኢትዮጵያ በመሬት ውስጥ የተቀበሩ የፒራሚድና ሌሎች ከተሞች ማን እንደሰራቸው እንዴት ተሠሩ በማን እጅ ህህ » በራሱ በራፋኤል እጅ የተሰሩ በ ኩፊ ጩር በኪሩቤልና በሱራፌል እጅ የተሠሩ በ ከፊ ጩር ዊው ጥሙ ፎኢ በሣጥናኤል እጅ የተሠሩ በ ኩፊ ቹር በዓይን ሲታዩ በሚያስደንቁ ኃይሎች እጅ የተሠሩ በ ከፊ መር በቱ ሊቃነ መላእክት የቱ መአዝነ ዓለም ሹሞች እጅ የተሠሩ በ ኩፊር ኸ በታማኝነት የቆሙ አለቆች እጅ የተሠሩ በ ከፊ ዉር ክፍል ትምህርተ መለኮት ምሥጢረ ሥላሴ በግብጽ ኮብቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አይታወቅም አካል የሌለው ስም በግብጽ ኮብቲክ አካል የሌለው ስም በዓለም ውስጥ አይገኝም ቶ በስም በግብር በአካል ጀት በባሕርይ በህልውና በመለኮት ጸድ የሆነ አምላክ ጳጳሳት ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ለምን ይመጡ እንደነበረና ዋና ዋናዎቹ ምክንያቶች በግዮን ወይም በአባይ ወንዝ ምክንያት ከምሥር ጋር የተደረገው ጦርነት ህ ጉ ከዓለም ውስጥ አምኖ የተጠመቀ የመ ጀመሪያ ሰው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ መልከ ጹዴቅ ኛ ነው የተዋሕዶ አንበሳ ጌ ኛ በራሱ ፈቃድ የተጠመቀ ። የጥናቱ ቁልፍ ሽ ቀጥተኛዋና እውነተኛይቱ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን እንዴት ከት እንደተከፈለች ቀጥተኛዋ ተዋሕዶ ኢትዮጵያ ከ ዓም በክፍል ላይ ኦርቶዶክስ በሚል ስም ግሪክ ከ ዓም በክፍል ላይ ካቶሊክ በሚል ስም ሮም ከ ዓም በክፍል ላይ ፕሮቴስታንት በሚል ስም ጀርመን ከ ዓም በክፍል ላይ በጣም አስደናቂ የሆኑ ታሪኮች በክፍል ላይ በሰዎች አእምሮ ውስጥ የሚመላለሱትን ጥያቄዎች መልስ በአጭሩ ። ከኢትዮጵያውያን ዘር ከሆነችው ከቅድስት ንጽሕት ድንግል ማርያም በቅዱስ ገብርኤል አብሣሪነት በራሱ በእግዚአብሔር ፈቃድ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስዋ ነፍስ ነስቶ የእኛን ሥጋ በመወሐድ በኛ መልክ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ በኢየሩሳሌም በቤተ ኅብሥት በቤተ ልሔም አውራጃ የተወለደው የአብና የመንፈስ ቅዱስ ቃላቸው የሆነ በተለየ አካሉ ቀዳማዊ አዳም ወልድ ብቻ ሲሆን ነገር ግን አብ በልብነቱ መንፈስ ቅዱስ በእስትንፋስነቱ በሕልውና ማለትም በመኖር እንዳልተለዩት የታወቀ ነው። ዘፍ ም ቁ ማርምቁ ራእምቁጅኢሳምዓ ቁ አስቀድሜ ከላይ በክፍል ከተራ ቁጥር ጀምሮ በሚገባ ከእነማስረጃው ጭምር እንደ ገለጽኩት ሁሉ ከኢትዮጵያውያን ዘር የሆነች ከቅድስት ንጽሕት ድንግል ማርያም ፍጹም ሰው ሆኖ የተወለደው አምላክ በነቢያት አስቀድሞ ትንቢት የተነገረለት ሱባዔ የተቆጠረለት ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ በስም በግብር በአካል ሦስት በባሕርይ በሕልውና በመለኮት እኩልና ትክክል የሆነ ለዓለምና ለፍጥረቱ ሁሉ መድኃኒት ለዘለዓለም የማይጠፋ ብርሃን ብርሃኑም የባሕርዩ የሆነ እውነተኛ ፀሐይ አልፋወዖ ቤጣየውጣ የተባለ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን የታወቀ ነው ። ሌላው ነቢይ ወይም መሲህ ከአይሁዶች ዘር የሚወለደውና እነርሱም ከእኛ ወገን ይወለድልናል ብለው የሚጠባበቁት መሲህ ወይም ነቢይ ከእናት ቤተ ክርስቲያን ከተዋሕዶ ጀምሮ የዓለም ክርስቲያኖች በሙሉ ከፍ ብሎ በምህፃረ ቃል እንደተብራራው ሁሉ ከቅድስት ንጽሕት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስዋ ነፍስ ነስቶ በፈቃዱ በመወሐድ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ የተወለደው ለፍጥረቱ መገኛ የሕይወትና የኃይል ሁሉ ምንጭ የሆነ የብርሃን አምላክ ከእውነተኛው ፀሐይ ከኢየሱስ ክርስቶስ የተለየ ሌላ ነቢይና መሲህ መሆኑን በማንም ሰው ዘንድ የታወቀና የተረጋገጠ ስለሆነ ሌላ ተጨማሪ ማብራሪያና ሐተታ አያስፈልገውም እውነት ነው። የኢትዮጵያ ስዋሰው በጳሺ የታተመውን ተመልከት ተወሐደ አንድ ሆነ ማለትም ከሁለት ጻሕሪይ አንድ ባሕሪይ ከሁለት አካል አንድ አካል ሆኖ በአብ በመንፈስ ቅዱስ በራሱ በቀዳማዊ ቃል ፈቃድ ከእመቤታችን ንጽህት ድንግል ከምትሆን ከቅድስት ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስዋ ነፍስ ነስቶ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ በተዋሕዶ ተወለደ ማለት ነውማቴምቁ ሮሜም ዘቁፉጵ። ክፍል በማይታበል ቃሉ የመድኃኒታችንና የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ መልስ ሐ የእኔ አምላክነት በእርሱ ይታወቅ ዘንድ ነው የአብና የመንፈስ ቅዱስ ቃላቸው የሆነ ጌታችንና ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ ለሐዋርያት የሰጣቸው መልስ ይህ ሰው ዕውር ሆኖ የተወለደው እርሱም አልበደለም በወላጆቹም ኃጢአት አይደለም ነገር ግን በአብና በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የእኔም ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው መሆን በተዋሕዶ በእርሱ ይገለጥ ዘንድ የእግዚአብሔር ሥራ ነው። አስቀድሜ በመጀመሪያ በክፍል አንድ በመጠኑ እንደገለጽኩት ሁሉ የዚህ ዓለም ብርሃን ብርሃኑም የራሱና የባህሪዩ የሆነ ለዘለዓለም የማይጠፋ ብርሃን እውነተኛው ፀሐይ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው የሚለው መልስ እውነት ነው። ሰዎቹም ንግግራቸውን በመቀጠል ዓይኖችህ እንዴት ተከፈቱልህ የማንስ ኃይል አበራልህ ብለው ጠየቁት እርሱም መልሶ በዓይናችሁ እያያችሁ የማታስተውሉት በመካከላችን የሚገኝ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ማለትም ፍጹም የእግዚአብሔር ልጅ ፍጹም የሰው ልጅ የሆነ የዚህ ዓለም ብርሃን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓይኖቼን አበራልኝ አላቸው ። እኔ እውነተኛ መንገድ ነኝ በእኔና በአብ በመንፈስ ቅዱስ መካከል ልዩነት የለንም በስም ሦስት ስንሆን አንድ እግዚአብሔር ነን አላቸው ዘለዓለማዊ የብርሃን አምላክ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ሆኖ ደቀ መዛሙርቱ ስለአዩትና ስለተጠራጠሩ ፍጹም አምላክ መሆኑን ለማስ ረዳት የዓለም ብርሃንና እውነተኛ መንገድ እኔ ነኝ በእኔ ካልሆነ በቀር ወደ አብ መሄድ የሚችል የለም ስለዚህ አስቀድሜ ሄጄ በአባቴ ዘንድ ብዙ ቦታ አለና ሥፍራ አዘጋጅላችኋለሁ የምሄድበትን መንገድ ታውቁታላችሁ አላቸው ። ዮ ሦስት ሲሆን አንድ አንድ ሲሆን ሦስት የሆነ ፈጣሪ ከመጀመሪያውጀምሮና ከላይ በክፍል በምህጸረ ቃል እንደገለጽኩት ሁሉ በስም በግብር በአካል ሦስት በባሕርይ በሕልውና በመለኮት አንድና ትክክል የሚሆኑ የተባሉትንና አንድ ሲሆን ሦስት ሦስት ሲሆን አንድ ይሆናል የተባለው አምላክ ዓለም ሳይፈጠር አስቀድሞ የነበረ ዓለምን የፈጠረ በአንድነትና በሦስትነት የሚጠራ መለኮታዊ የብርሃኖች ብርሃን የፀሐዮች ፀሐይ የከዋክብቶች ኮከብ የሆኑ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ናቸው ። በዚሀ ጥናት ውስጥ ከላይ በክፍል በተራ ቁጥር በአጭሩ እንደተብራራው ሁሉ ዘለዓለማዊ የብርሃን አምላክ የሆነ ሕያው እግዚአ ብሔር በመልኩና በአምሣሉ የፈጠረው አዳምን ለማዳን በገባው ቃል ኪዳንና በአናገረው ትንቢት መሠረት ከእናታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም በራሱና በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስዋ ነፍስ ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ በመወለድ ቋሾ አመት ሙሉ ከእኛ ጋር አብሮን ሲኖር ያስተማረንና የሰጠን የእምነት መሠረት ተዋሕዶ መሆኑን በማንም ዘንድ የማይካድ እውነት ነው ። ጃንደረባውም መልሶ ከላይ ከራሱ ከፊልኦፅስ ጀምሮ ስለ ምስጢረ ሥጋዌ ተዋሕዶ ጠይቀውና ተጠይቀው ከሰጡት መልስ በተሻለ ሁኔታ ኢየሱስ ክርስቶስ የእውነተኛው አምላክ ፐ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጅ መሆኑንና ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው ብዬ አምናለሁ አስቀድሜም ተረድቻለሁ ብሎ መሰከረ ። አስቀድሜ ከላይ በክፍል የጠቀስኳቸው ሦስቱ እምነቶች ማለትም ች ተዋሕዶ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ከዚህ ከፍ ብሎ እንደ ተብራራው ሁሉ ሐዋርያት ማለትም ቶማስ ፈልፅስ ጴጥሮስ መልከጹዴቅ በመሰከሯትና ራሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ባፀደቃት አምነት ማለትም ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ። ይሁን እንጂ ዛሬ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ካቶሊክ በመባል የሚጠሩት ሶስቱ አብያተ ክርስቲያናት በዚህ ጥናት ውስጥ ከክፍል እሰከ ክፍል ፄ ድረስ በሚገባ እንደተብራራውና ከነማስረጃው እንዶ ተገለጸው ሁሉ ራሱ ባለቤቱ ኢየሱስ ክርስቶስ የመሠረታትና ሐዋርያት ሰብአ አርድእት ባፀኗት እንዲሁም በየጊዜው የተነሱ አበው ሊቃውንት ማለትም ከዚህ በላይ የተጠቀሱት እና አባቶች በጠበቋት ቤተ ክርስቲያንና እምነት አንዲት ቅድስት ተዋሕዶ ተብለው ነበር የሚጠሩት ። ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ፍጹም አምላክም ፍጹም ሰው መሆኑን በጥናቱ ውስጥ በየአረፍተ ነገሩ መጨረሻ ጥቅስ የተሰጠ ቢሆንም ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ ቀጥሎ አቀርባለሁ። ክፍል ስለ ምሥጢረ ቁርባን ሥራና አፈጸጸም በሾስቱ ታላላቅና ቀደምት ቤተ ክርስቲያኖች ሀ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ብቻ ስለ ምሥጢረ ተዋሕዶ ማለትም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው ።